ትግራይ፦ ራያና አዘቦ፡ ማይጨው በ1968/72
በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አብርሃ ተፈረደኝ | ||
2 | አድማሱ ባየልኝ | ||
3 | አምሃ ገዳሙ | ||
4 | ብዙአየሁ ገብረእግዚአብሄር | ||
5 | ገ/ኪዳን ባይሩ | ||
6 | ሃ/ስላሴ ተፈሪ | ||
7 | ህሉፍ አበራ | ||
8 | ህንደሃው ወልዳይ | ||
9 | መንግሥቱ ደስታ | ||
10 | ንጉስ አበራ | ||
11 | ንጉስ በላይ | ||
12 | ሳህሌ ተስፋይ | ||
13 | ስዪም በቀለ | ||
14 | ሰለሞን ግርማጽዮን | ||
15 | ተቀባይ ወልዳይ | ||
16 | ተስፋይ ፈረደ | ||
17 | ወ/ጊዮርጊስ አብርሃ | ||
18 | ይልማ | ||
19 | ዘላለም ደስታ | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።