በትግራይ ክ/ሀ ራያና አዘቦ አውራጃ መኾኒ ጨርጨር ወረዳ በ1971
በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | ቀበሌ | የቤት ቁጥር | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አባይ አሰፋ | 1971 | |||
2 | አለም ተክሌ | 1971 | |||
3 | አሸብር አንቾ | 1971 | |||
4 | በርህ ገብሩ | 1971 | ቄስ | ||
5 | እፃዬ ሻኔ | 1971 | |||
6 | ኃየሎም አለሙ | 1971 | |||
7 | ከበደ አሳህል | 1971 | ግራዝማች | ||
8 | ሳዲቅ አብዱራህማን | 1971 | ሼክ | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።