ትግራይ፦ ተምቤን፡ ዓቢይ ዓዲ በ1971
በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አብደላ ሀኪም ሲራጅ | ||
2 | አብርሃ ገብረህይወት | ||
3 | አሊ አብዱ | ||
4 | አዘናው ውብነህ | ||
5 | ገ/ጨርቆስ ገ/መድህን | ||
6 | ገ/ኪዳን ሲሳይ | ||
7 | ገ/ዮሃንስ ሃልአዩ | ||
8 | ኃ/ስላሴ በየነ | ||
9 | ልዑል ሀጎስ | ||
10 | ምሩጽ ለማ | ||
11 | ተጫኔ ሃጎስ ምራጭ | ||
12 | ወልደኪሮስ ተካ |
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።