ትግራይ፦ አክሱም በ1970/71
በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አህመድ መሀመድ | ||
3 | ዓለማየሁ ወልዱ | ||
2 | አምባዬ አብርሃ | ||
4 | ጨርቆስ ካሳሁን | ||
5 | ፋንታሁን ገብረመድህን | ||
6 | ገብረ አሎ | ||
7 | ገ/እግዚአብሄር አበራ | ||
8 | ኃ/ስላሴ ገ/ስላሴ | ||
9 | ለገሰ ገብረሕይወት | ||
10 | መላኩ መንገሻ | ||
11 | ምህረት ተክሉ | ||
12 | መሃመድ ብርሃን ከማል | ||
13 | መሀመድ ሰኢድ | ||
14 | ሸምዲን | ||
15 | ትበርህ ዘሞ | ||
16 | ተስፋይ ሃጎስ | ||
17 | ወንድወሰን ወሰንወርቅ | ||
18 | የማርነሽ አሰፋ | ||
19 | ዘርአይ ባህታ ገሰሰው | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።