YT_TheGeneration

                                                                            YaTewlidTheGeneration

 ሸዋ ይፋትና ጥሙጋ ፦ ሸዋሮቢት(ኤፌሶን) በ1969/70 በደርግ ቀይ ሽብር የተገደሉ

ተራ ቁ. ስም ከነአባት የተገደሉበት ቀን መግለጫ
1 አየለ ደስታ    ሸዋሮቢት
2 ሁሴን እንድሪስ    ኤፌሶን
3 ጀማነሽ ታፈሰ      ኤፌሶን
4 ካሳ ይርጋ      ኤፌሶን
5 ከበደ ደረሴ      ሸዋሮቢት
6 ቀለሙ በየነ    ሸዋሮቢት
7 ሽመልስ ሙለታ    ሸዋሮቢት
8 ሲራጅ አህመድ    ሸዋሮቢት
9 ቲቶ ከበደ      ኤፌሶን
10 ታከለ አርምዴ    ሸዋሮቢት
11 ተሾመ ከፈለ    ሸዋሮቢት
12 ፀጋዬ እሸቴ        ኤፌሶን
13 ውስጤ ግዛው    ሸዋሮቢት
14 ይልማ ከበደ            ኤፌኦን፡ ኢፍራታንጂ ወረዳ
15 ዝናቡ ጥላሁን          ሸዋሮቢት ኤፌሶን

 

ማስታወሻ

የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ

ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦

  • ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
  • የስም ስህተት ካለ
  • ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
  • የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
  • ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
  • የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
  • በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ

በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት

የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና

ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።

እትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!

Long Live Ethiopia!

......ያ ትውልድ......
ታሪካችሁ ህያው ነው!

The Generation is Immortal!

 

እኛን ማግኘት/Contact us

This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

703 300 4302