በ1972 በደርግ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | ከ/ቀበሌ | መግለጫ |
1 | አለበል ድንቁ ቸኮል | ||
2 | ዳኜ አቡዬ ዋቄ | ||
3 | ግርማ ዱባለ ቅጣው | ||
4 | ጌታቸው ሥዩም አኖሌ | ||
5 | ም/መቶ አለቃ ሙሉጌታ አብርሃ | ||
6 | መልዕክተ ዮሐንስ ምስክረር | ||
7 | ሚፍታህ ሸሪፍ መሐመድ | ||
8 | መክብብ ተሰማ ኢላላ | ||
9 | መስፍን አጎናፍር ገ/ማሪያም | ||
10 | መክብብ ክንፈ ደስታ | ||
11 | ሰሎሞን እጅጉ ተሰማ | ||
12 | ተስፋው መንግሥቱ መለሰ | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።