YT_TheGeneration

                                                                            YaTewlidTheGeneration

ሐረር ሐረር ዙሪያ፦  አዲስ ዓለም  በ1970 በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ

 

ተራ ቁ. ስም ከነአባት የተገደሉበት ቀን መግለጫ
1 በላይ ጥጥ ፋብሪካ ላብ አደር
2 እምቢበል ማስረሻ አአዩ ተማሪ
3 ጌታቸው በቀለ? (አውልያው) ወ/ሮ ታደሱ ሻይ ቤት ሰራተኛ
4 ግርማ (ከንፈሮ)
5 ከተማ ተማሪ
6 ልሳን
7 መኮንን መላከ አአዩ ተማሪ
8 ሲሳይ አረሩ
9 ሸዋረገጥ ተሰማ? 1969/70
10 ተስፋዬ ማስረሻ

 

ማስታወሻ

የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ

ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦

  • ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
  • የስም ስህተት ካለ
  • ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
  • የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
  • ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
  • የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
  • በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ

በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት

የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና

ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።

እትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!

Long Live Ethiopia!

......ያ ትውልድ......
ታሪካችሁ ህያው ነው!

The Generation is Immortal!

 

እኛን ማግኘት/Contact us

This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

703 300 4302