ሐረር/ልዩ ልዩ በ1969/70 በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር የተገደሉ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የተገደሉበት ቀን | መግለጫ |
1 | አህመድ ከድር | ገንደዴፖ | |
2 | ዓለማየሁ አያሌው | ||
3 | አዳነች ብስራት | 1970 | |
4 | ብሩክ ወንዳፍራሽ | ሐረርጌ | |
5 | ፋይዛ | 1970 | |
6 | ካስዬ (ሸይባ) | 1970 | ቀ 01 እስርቤት እራሱን የሰቀለ |
7 | መሐመድ ሙሳ | ||
8 | መሐመድ (መቶ አለቃ) | ||
9 | ሚልዮን | 1970 | ድሬዳዋ ጨርቃጨርቅ እግር ኳስ ተጫዋች |
10 | መሠረት | 1970 | ከአውራጎዳና ሠራተኞች ጋር የተገደለች |
11 | ነቢላ አብዶሽ | ||
ማስታወሻ ፡
የተከበራችሁ ጎብኚዎቻችን የሰማዕታቱ መታሰቢያ ድረ ገጽ
ለጊዜው በአገኘነው መረጃ የተዘጋጀ በመሆኑ፦
- ያልተካተቱ ወገኖች ካሉ
- የስም ስህተት ካለ
- ስማቸው የተካተተው የተሟላ አድራሻ ካላችሁ
- የሰማህታቱ ፎቶ ያላችሁ
- ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ
- የምታውቁት የመረጃ ምንጭ ካለ
- በስህተት በሕይወት ያሉ ተጽፈው ከሆነ
በአጠቃላይ ይህ ድረ ገጽ ሊሟላና ሊዳብር የሚችለው በተለይ በሕይወት ባሉት
የዚያ ትውልድ አካላት ትብብርና ድጋፍ በመሆኑ ማንኛውንም አስተያየታችሁንና
ትብብራችሁን ትልኩልን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን።