ያ ትውልድ ቅጽ 5 ቁጥር 2 "የግፍ ደም ዛሬም ይጮኻል" ኅዳር 14 ቀን 2010 ዓ.ም የዛሬ 2 ዓመት በግፍ የተረሸኑትን የዓፄ ኃ/ሥላሴ ባለስልጣናትንና ሌሎች 45ኛ ዓመት የሙት ቀን መታሰቢያ በማድረግ የጻፍነው በድጋሚ፡፡ ነፍስ ይማር!!! ከያ ትውልድ ተቋም፡፡
በጎንደር ክ/ሀ ደብረታቦር አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ ተራ ቁ. ስም ከነአባት የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ መግለጫ 1 ዓለማየሁ ደሴ ደብረታቦር አውራጃ (ጎንደር) አስተዳዳሪ ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት 2 ፲/አ አቡሐይ ተሰማ የደብረታቦር አውራጃ ፖሊስ ባልደረባ 15/19 ዓመት እሥራት 3 ይርጋ ታደሰ የደብረታቦር አውራጃ ፖለቲካ ካድሬ 15/19 ዓመት እሥራት Prev Next