በጎጃም ክፍለሀገር በደርግና ተባባሪዎቹ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ፻/አ እሸቱ ዓለሙ | የደርግ አባል | ሞት የተፈረደበት |
2 | ፒቲ/ኦፊ ኤልያስ በቀለ | የደርግ ምርመራ መርማሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
3 | ወ/ር ተፈራወርቅ አያሌው | የደርግ ምርመራ መርማሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
4 | ወ/ር ጌታቸው ማሞ | የደርግ ምርመራ መርማሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
5 | ወ/ር ባዬ በለጠ | የደርግ ምርመራ መርማሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
6 | ፻/አ እሸቱ አንዳርጌ | የደርግ ምርመራ መርማሪ | 25 ዓመት እሥራት |
7 | ሻ/ባሻ ዘውዴ ተሰማ | የጎጃም ክ/ሀ ደጀን ከተማ ፖሊስ አባል | 20/25 ዓመት እሥራት |
8 | ድምጸ ገ/መድህን | የጎጃም ክ/ሀ ም/አስተዳዳሪ | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት |
9 | ፶/አ መኮንን ዘለቀ | የጎጃም ክ/ሀ ፖሊስ መርማሪ | 16 ዓመት እሥራት |
10 | ፶/አ መንግሥቱ ይታየው | የጎጃም ክ/ሀ ፖሊስ መርማሪ | 18 ዓመት እሥራት |
11 | እንዳይላሉ መኮንን | የጎጃም የኢትኖራ ገ/ማ ሊ/መ | 15/19 ዓመት እሥራት |
12 | ፈቃዱ ተገኝ ወንድሜነህ | የደብረማርቆስ ከተማ ህዝብ ድርጅት ኃላፊ | 15/19 ዓመት እሥራት |
13 | ሞገስ ወርቁ | የጎጃም ክ/ሀ መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |