ሸዋ፦ በከምባታና ሀድያ አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ፻/አ ጴጥሮስ ገብሬ ጆፌ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ አስተዳዳሪ የደርግ አባል | ሞት የተፈረደበት |
2 | ጥላሁን ፈረደ ቡሊ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ ም/አስተዳዳሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
3 | ሻ/ል ገ/ስላሴ ገ/ፃድቅ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ ፖሊስ ም/አዛዥ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
4 | ኑሪ አበጋዝ ሁንዴ | የከምባታና ሀድያ አ/ሕ/D/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ካድሬ | 25 ዓመት እሥራት |
5 | ጴጥሮስ መኮንን ቦጋለ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ አዘአኮ | 25 ዓመት እሥራት |
6 | ወ/ሰንበት ጂራም ገ/ማሪያም | የከምባታና ሀድያ አውራጃ አዘአኮ | 25 ዓመት እሥራት |
7 | ደሣለኝ ጆፌ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ ወጣቶች ተመራጭ አዘአኮ | 25 ዓመት እሥራት |
8 | ዘውዴ ገ/ፃዲቅ ጋዛንቶ | የሊሙ ወረዳ አስተዳዳሪ | 23 ዓመት እሥራት |
9 | ግርማ መኮንን ገብሬ | የቃጫ ቢራ ወረዳ አስተዳዳሪ | 23 ዓመት እሥራት |
10 | ፈለቀ ወሌቦ ኢጃጆ | የጥንባሮ ወረዳ አስተዳዳሪ | 23 ዓመት እሥራት |
11 | ዮሴፍ ጫሚሶ ሲካም | የከምባታ ወረዳ (ሸዋ) አስተዳዳሪ | 23 ዓመት እሥራት |
12 | ኃይሌ ዳንኤል ሴንደሮ ማጊቾ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ አስተዳዳሪ | 23 ዓመት እሥራት |
13 | ከበደ ሙገሮ ኮጠ | የአንጋጫ ወረዳ አስተዳዳሪ | 23 ዓመት እሥራት |
14 | ኤልያስ ሐሰን አይራሴ | ከምባታና ሀድያ አውራጃ ካድሬና መርማሪ | 19 ዓመት እሥራት |
15 | ኤልያስ ዳዲሾ ሀፌቦ | ከምባታና ሀድያ አውራጃ አዘአኮ መርማሪ | 17 ዓመት እሥራት |
16 | ተምትሜ ዓለሙ አምዴ | ሆሳዕና ከተማ ቀ04 ሊ/መ መርማሪ | 18 ዓመት እሥራት |
17 | አኒዮ አኖሬ አንገቾ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ ካድሬና መርማሪ | 18 ዓመት እሥራት |
18 | ፲/አ ደጀኔ ቱጂ ወዬሣ | የከምባታና ሀድያ አውራጃ ፖሊስ ካድሬ | 18 ዓመት እሥራት |
19 | ተፈራ ላሌ ጨሞ | የሆሳዕና ከተማ ሹምና አውራጃ አዘአኮ | 17 ዓመት እሥራት |
20 | ወ/ር ግርማ ወ/ሰማያት ኃይሌ | ከምባታና ሀድያ አውራጃ ፖሊስ አባል | 17 ዓመት እሥራት |
21 | ተስፋዬ በየነ አደላሁ | ካድሬና የምርመራ ቡድን ኃላፊ | 17 ዓመት እሥራት |
22 | ሣህሌ ዳመና | ከምባታና ሀድያ አውራጃ ፖሊስ አባል | 17 ዓመት እሥራት |
23 | መስፍን ሰይፉ | የከምባታና ሀድያ አ/ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ኃላፊ | 17 ዓመት እሥራት በሌለበት |
24 | ገ/ሚካኤል ሲጌቦ | ሆሳዕና ከተማ ቀ02 አብዮት ጥበቃ | 17 ዓመት እሥራት በሌለበት |
25 | ወ/ር ግርማ ወ/ሰማያት ኃይሌ | ከምባታና ሀድያ አውራጃ ፖሊስ አባል | 17 ዓመት እሥራት |
26 | ወ/ር ሳህሉ ዳመነ ጋሬጣው | ከምባታና ሀድያ አውራጃ መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት |