አዲስ አበባ በከፍተኛ 10 የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | ቀበሌ | መግለጫ | |
1 | እስክንድር ገ/መድህን | ከ10 አዘአኮ አባልና ካድሬ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት | |
2 | ክንፈ ቸኮል ተሰማ | ከ10 መኢሠማ ተወካይ | 20/25 ዓመት እሥራት | |
3 | ፈቃደ ባህሩ ጣሴ | ከ10 ሊቀመንበር | 20/25 ዓመት እሥራት | |
4 | ሚልኬሳ ጉተማ | ከ10 ም/ሊ/መና አዘአኮ አባል | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት | |
5 | ተሾመ ደመረ | ከ10 ቀ13 አብዮት ጥበቃ አባል | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት | |
6 | አስጨናቂ ወ/ማርያም | ከ10 ቀ18 አብዮት ጥበቃ አባል | 20/25 ዓመት እሥራት በሌለበት | |
7 | ሙሉጌታ ጎሾ መንግስቱ | ከ10 ቀይ ሽብር ተባባሪ | 15/19 ዓመት እሥራት | |
8 | ዘርይሁን ተስፋዬ ናጊ | ከ10 መርማሪ | 15/19 ዓመት እሥራት | |
9 | ገዛኸኝ መታፈሪያ አቦሌ | ከ10 ቀ13 ም/ሊቀመንበር | 15/19 ዓመት እሥራት | |