አርሲ፦ በጭላሎ አውራጃ የደርግ ቀይ ሽብር ተሳታፊ የነበሩ
ተራ ቁ. | ስም ከነአባት | የነበሩበት ኃላፊነት ቦታ | መግለጫ |
1 | ባቲ ኢዳኤ | የጭላሎ አ/ሕ/ድ/ጉ/ጊ/ጽ/ቤት ባልደረባ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
2 | ሻ/ል ተሰማ ዋጋዬ | የጭላሎ አውራጃ ፖሊስ አዛዥ | ዕድሜ ልክ እሥራት |
3 | አህመድ ባቲ | የጭላሎ አውራጅ አዘአኮ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
4 | ሙሉጌታ ሰብስቤ ወ/ሃይማኖት | የጭላሎ አውራጅጃ አስተዳዳሪ | ዕድሜ ልክ እሥራት በሌለበት |
5 | ከድር ዋሪዮ | የጭላሎ አውራጃ ገ/ማ ተመራጭ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
6 | ከተማ ካሳዬ ነጋዎ | የጭላሎ አውራጃ አስተዳደር ሰራተኛ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
7 | ዘውዴ በላይነህ | የጭላሎ አውራጃ አዘአኮ አባል | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |
8 | ጌታነህ ኃ/መስቀል | የጭላሎ አውራጃ ወጣት ማህበር ሊ/መ | 15/19 ዓመት እሥራት በሌለበት |